የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር
ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን በጨረታ ለመሸጥ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
Similar Jobs in Ethiopia
Learn more about The main office of the Ethiopian Family Department Association
The main office of the Ethiopian Family Department Association jobs in Ethiopia
የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ዋናው መ/ቤት የተለያዩ ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልግ ህጋዊ ድርጅትም ሆነ ግለሰብ በጨረታው ላይ መወዳደር ይችላል፡፡
የጨረታውን ዶክመንት ስለመግዛት፡ ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 ብቻ በመክፈል ከሰኞ ህዳር 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 ቀርበው የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶችና ሁኔታዎች መሟላትና ማወቅ ይጠበቅባቸዋል፡
አድራሻ በኢትዮጰያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር
ዋናው መ/ቤት
ስልክ. 251 -11 467 2300 ወይም 251 -11 467 2216
ፖ.ሳ. ቁጥር 5716
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
Notification Board:
Join a Focused Community on job search to uncover both advertised and non-advertised jobs that you may not be aware of. A jobs WhatsApp Group Community can ensure that you know the opportunities happening around you and a jobs Facebook Group Community provides an opportunity to discuss with employers who need to fill urgent position. Click the links to join. You can view previously sent Email Alerts here incase you missed them and Subscribe so that you never miss out.